Monday, March 21, 2016

ሰላምታ ለሁላችሁም


የመፃፍ ፍቅር አብሮኝ ያደገ ነው። በተለያየ ወቅትም አጫጭር ድርሰቶችን ለትቤትም ሆነ ራሴን ለማስደሰት ሞካክሪያለሁኝ። ትችት በመፍራት ግን እስካሁን ድረስ ድርሰቶቼን ለሰዎች አሳይቼ አላውቅም። በዚህ ረገድ ጥቁርና ነጭ የመጀመርያዬ ነው። እንደምትወዱት ተስፋ አደጋለሁ። እነሆ ክፍል አንድ፣ ቀጣዩ ክፍል ደግሞ በሚቀጥለው ሳምንት።


የእናንተው
ውቢት ኢትዮዽያ

No comments:

Post a Comment